አጋር ድርጅቶች
ኢ.ሲ.ዲ.ዲ በኢትዮጵያ ውስጥ ከሚከተሉት
ድርጅቶች ጋር በቅርበት ይሠራል፡-
- የአዲስ አበባ ማኅበራዊና ሲቪል ጉዳዮቸች ቢሮ፣
- አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአካል ጉዳተኞች አገልግሎት ማእከል፣
- የኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ማኅበራት
ፌዴሬሽንና በእርሱ ከታቀፉ አባል ማኅበራት፣
ኢ.ሲ.ዲ.ዲ በኢትዮጵያ ውስጥ ከሚከተሉት
ድርጅቶች ጋር በአባልነት ይሠራል፡-
- በኢትዮጵያ በአካል ጉዳት ዙሪያ የሚሠሩ ድርጅቶች ኔት-ወርክ፣
- በድህነት ቅነሳ ዙሪያ የሚሠሩ ድርጅቶች (ፖአኔኢ) ኔት-ወርክ እንዲሁም ሌሎች አገር በቀልና ዓለም አቀፍ መንግሥታዊ ያልሆኑ የልማት ድርጅቶች፡፡
እንዲሁም በዓለም አቀፍ ደረጃ፡-
- ግሎባል ፖርትነርሺኘ ኦን ዲስኤቢሊቲ ኤንድ
ዴቨሎፕመንት (ጂ.ፒ.ዲ.ዲ)፣
- ኢንተርናሽናል ዲስኤቢሊቲ አላየንስ እና አባል ደርጅቶቹ፣
- ኢንተርናሽናል
ዲስኤቢሊቲ ኤንድ ዴቨሎፕመንት ኮንሰርቲየም (አይ.ዲ.ዲ.ሲ)፣
- የተባባሩት
መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ)፣
- የተባበሩት መንግሥታት የሕፃናት መረጃ ፈንድ
(ዩኒሴፍ)፣
- የዓለም የጤና ድርጅት (ደብሊው. ኤች. ኦ) እና
- ግሎባል አፕላይድ ዲሲኤቢሊቲ ኢንፎርሜሽን ኤንድ ሪሰርች
ኔት-ወርክ ኦን ኢምፕሎይመንት ኤንድ ትሬይኒንገግ (ግላድኔት)፡: